Submit your work, meet writers and drop the ads. Become a member
Dec 2015
I bent again unto the ground
And I heard the quiet sound
Which the grasses make when they
Come up laughing from the clay
--We are the voice of God!—they said
Thereupon I bent my head
Down again I might see
If they truly spoke to me.
But, around me, everywhere,
Grass and tree and mountain where
Thundering in mighty glee,
--We are the voice of deity!—
And I leapt from where I lay:
I danced upon the laughing clay፡
And, to the rock that sang beside,
--We are the voice of God!—I cried.


የእግዚአብሔር ድምፅ

ዳግም ወደ ምድር እንዳጎነበስኩ
ጥርት ያለ ድምፅ አደመጥኩ
ቄጤማዎች የሚስደምጡት ፈንድቀው
ብቅ እዳሉ ሸክላ አፈሩን ሰንጥቀው
“የእግዚአብሔር ድምፅ ነን አድምጡን!”
እዛው ጭንቅላቴን ዝቅ አድርጌ
ዓይኔን ሰደድኩ ወደ ግርጌ
በርግጥ እኔን አያናገሩ እንደው
ማወቅ ፈልጌ፣
ግን በዙሪያዬ በየስፍራወ
ሳሩ ዛፉና ተራራው
በደስታ እንደ መብረቅ
ነበር የሚያስተጋባው
‹‹የአምላክ ድምፅ ነን
አድምጡን!››
ጋድም ካልኩበት
በሐሴት የሚፍለቀለቅ መሬት
ዘልዬ በፍጥነት
ቀጥ ብዬ ቆምኩ
እንደዛ እዳደረግኩ
በተመስጦ እያሸበሸብኩ
ከጎኔ ለሚዘምረው ኮረብታ
እኔም በደስታ
‹‹የእግዚብሔር ድምፅ ነን!›› አልኩታ፡፡
(ጄምስ ስቲፈንስ)
Both living and none living things pay respect to God.Birds cheer up mountains orchestrate symphony to God.
Written by
Alem Hailu GKristos  Ethiopia
(Ethiopia)   
1.9k
 
Please log in to view and add comments on poems